Entries by EOTC

ሆሣዕና

ሆሣዕና በመጋቤ ሐዲስ ፍቅረ ማርያም ባዘዘው በቦሌ መንበረ ብርሃን ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን የሐዲስ ኪዳን የትርጓሜ መምህር   ፍትሕዎን ወአምጽእዎን ሊተ ፈትታችሁ አምጡልኝ ማቴ.21፤2 ዐቢይ ጾም ከገባ ይህ ስምንተኛ ሳምንት ሲሆን ዕለቱም ሆሳዕና ተብሎ ይጠራል፡፡ ይህም ሲባል የዓለም መድኃኒት መሆኑን ወይንም ሰውን ለማዳን ሰው የሆነበት ሰማያዊ ምሥጢር የሚነገርበት ቀን ነው፡፡ ቅዱስ ወንጌል እንዲህ ይላል፡- ወደ […]

ገብር ኄር

ገብር ኄር  በመጋቤ ሐዲስ ፍቅረ ማርያም ባዘዘው በቦሌ መንበረ ብርሃን ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን የሐዲስ ኪዳን የትርጓሜ መምህር   እንደሚታወቀው የዐቢይ ጾም ስድስተኛ ሳምንት ገብር ኄር በመባል ይታወቃል፡፡ ለመሆኑ ገብር ኄር ሲባል ምን ማለት ነው? ገብር ኄር ሲባል ታማኝ አገልጋይ ማለት ሲሆን ታመኝነቱም ለራሱና ለፈጣሪው ነው፡፡ ስለዚህ ለዛሬው ርእስ የምናደርገው ታማኝነት በሚል ነው፡፡ ታማኝነት 25፤21 […]

ደብረ ዘይት

ደብረ ዘይት በመጋቤ ሐዲስ ፍቅረ ማርያም ባዘዘው በቦሌ መንበረ ብርሃን ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን የሐዲስ ኪዳን የትርጓሜ መምህር   የዐቢይ ጾም አምስተኛ ሳምንት ደብረ ዘይት በመባል ይጠራል በዚህ ቀን ጌታችንና መድኃኒታች ኢየሱስ ክርስቶስ ስለዓለም ፍጻሜ ወይንም የመጨረሻው የፍርድ ቀን ምን እንደሚመስል ያስተማረበት ቀን ነው፡፡ ይህም  ቀን ደብረ ዘይት በመባል ይታወቃል፡፡ ደብር ማለት ተራራ ሲሆን ዘይት ማለት ደግሞ […]

መጻጉእ

መጻጉእ በመጋቤ ሐዲስ ፍቅረ ማርያም ባዘዘው በቦሌ መንበረ ብርሃን ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን የሐዲስ ኪዳን የትርጓሜ መምህር   ‹‹አልብየ ሰብእ›› ሰው የለኝም ዮሐንስ ወንጌል 5፤7 እንደሚታወቀው የዐቢይ ጾም አራተኛ ሳምንት መጻጉእ በመባል ይጠራል፡፡ ይህም ማለት በዕለቱ 38(ሠላሳ ስምንት) ዓመት በደዌ ምክንያት በአልጋ ላይ ተጣብቆ ይኖር የነበረ ሰው የተፈወሰበት ዕለት በመሆኑ መጻጉእ በመባል ይታወቃል፡፡ የዛሬው የዕለቱ […]

ምኩራብ

ምኩራብ   በመጋቤ ሐዲስ ፍቅረ ማርያም ባዘዘው በቦሌ መንበረ ብርሃን ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን የሐዲስ ኪዳን የትርጓሜ መምህር   የዐቢይ ጾም ሦስተኛ ሳምንት ምኩራብ በመባል ይጠራል ይህም ስያሜ የተሰጠው ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለቱ ከሠራው ሥራ አንጻር ነው፡፡ ለዛሬው ለትምህርታችን መነሻ የምናደርገው የቤትህ ቅናት በላኝ በሚል ይሆናል፡፡ ‹‹ቅንዓተ ቤትከ በልዓኒ›› የቤትህ ቅናት በላኝ፡፡ መዝ. 68(69) […]

ቅድስት

                                              ቅድስት በመጋቤ ሐዲስ ፍቅረ ማርያም ባዘዘው በቦሌ መንበረ ብርሃን ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን የሐዲስ ኪዳን የትርጓሜ መምህር   የዐቢይ ጾም ሁለተኛው ሳምንት ቅድስት ይባላል፡፡ ይህም ሲባል በአጠቃላይ ሁሉም ሳምንታት ከተሰየመላቸው አንዱ ነው […]

ዘወረደ

እንኳን ለታላቁ ጾም በሰላም አደረሳችሁ በአጠቃላይ ዐቢይ ጾም ስምንት ሳምንታት ሲኖረው ከዚህም የመጀመሪያም ዘወረደ በመባል ይታወቃል ሁሉም ሳምንታት የራሳቸው የሆነ መጠሪያ አላቸው ሁሉንም በተራ እንመለከታቸዋለን ለዛሬው ግን የመጀመሪያውን ሳምንት እንመለከታለን፡፡   ዘወረደ በመጋቤ ሐዲስ ፍቅረ ማርያም ባዘዘው በቦሌ መንበረ ብርሃን ቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን የሐዲስ ኪዳን የትርጓሜ መምህር   ዘወረደ ሲባል እንግዲህ የግዕዝ ቃል ነው […]

ከተራ ማለት ምን ማለት ነው?

ከተራ ማለት ምን ማለት ነው? አቅራቢ  መጋቢ ጥበብ ኤርሚያስ ባዬ በየዓመቱ የጥምቀት በዓል በድመቀት ይከበራል፡፡ ከበዓሉ በፊት የከተራ በዓል የሚከበርበትን ታሪካዊና ሃይማኖታዊ ገለጻ ከተራ ከበበ ካለው የግእዝ ግሥ የወጣ ነው፡፡ ፍችው ውኃ መከተር፣ መገደብ ማለት ነው፡፡ የጥምቀት ዋዜማ ታቦተ ሕጉ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ውኃ ባለበት አካባቢ ስለሚያድር የየአጥቢያው ሕዝብ እየተሰበሰበ በወንዝ ዳር ወይም በምንጭ አካባቢ […]

በዓለ ጥምቀት

በዓለ ጥምቀት   ጥምቀት አጥመቀ አጠመቀ (ነከረ) ከሚለው የግዕዝ ቃል የወጣ ሲሆን ትርጉሙም መጠመቅ መነከር ማለት ነው:: በዚህም ምስጢር ከእግዚአብሔር በመንፈስ እንወለዳለን :: የጥምቀት ምሳሌ በብሉይ ኪዳን ተጠቅሶ ይገኛል:: የሕዝበ እስራኤል ቀይ ባሕርን መሻገር:: <<ሁሉም በባህር መካከል ተሻገሩ ሁሉም ሙሴን ይተባበሩ ዘንድ በደመናና በባህር ተጠመቁ>> 1 ቆሮ 10:2 ዘጸ 14:22 ኖህና ቤተሰቡ በእምነት መርከብ ሰርተው […]

ይእዜኒ ለሰላም ንትልዋ እስመ ተወልደ ክርስቶስ

ይእዜኒ ለሰላም ንትልዋ እስመ ተወልደ ክርስቶስ በመልአከ ምህረት ቆሞስ አባ ወልደጊዮርጊስ አየለ ቅዱስ ያሬድ “ይእዜኒ ንትልዋ ለሰላም፤ እንግዲህስ ሰላምን እንከተላት” በማለት ለሰው ልጆች ሁሉ ታላቅ ጥሪ አቅርቧል። ቅዱሱ ይኽን ታላቅ መንፈሳዊ ጥሪ ያቀረበው ለልደት በሚዘመረው ሰላም በተባለው የዚቁ ክፍል ነው። ለሰላም ጥሪ ያቀረበበትንም ምክንያት “እስመ ተወልደ ክርስቶስ ዮም በዛቲ ዕለት ፍሥሐ ንዜኑ ለዘየአምን ዜና ሠናየ […]