Entries by EOTC

ከተራ ማለት ምን ማለት ነው?

ከተራ ማለት ምን ማለት ነው? አቅራቢ  መጋቢ ጥበብ ኤርሚያስ ባዬ በየዓመቱ የጥምቀት በዓል በድመቀት ይከበራል፡፡ ከበዓሉ በፊት የከተራ በዓል የሚከበርበትን ታሪካዊና ሃይማኖታዊ ገለጻ ከተራ ከበበ ካለው የግእዝ ግሥ የወጣ ነው፡፡ ፍችው ውኃ መከተር፣ መገደብ ማለት ነው፡፡ የጥምቀት ዋዜማ ታቦተ ሕጉ ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ውኃ ባለበት አካባቢ ስለሚያድር የየአጥቢያው ሕዝብ እየተሰበሰበ በወንዝ ዳር ወይም በምንጭ አካባቢ […]

በዓለ ጥምቀት

በዓለ ጥምቀት   ጥምቀት አጥመቀ አጠመቀ (ነከረ) ከሚለው የግዕዝ ቃል የወጣ ሲሆን ትርጉሙም መጠመቅ መነከር ማለት ነው:: በዚህም ምስጢር ከእግዚአብሔር በመንፈስ እንወለዳለን :: የጥምቀት ምሳሌ በብሉይ ኪዳን ተጠቅሶ ይገኛል:: የሕዝበ እስራኤል ቀይ ባሕርን መሻገር:: <<ሁሉም በባህር መካከል ተሻገሩ ሁሉም ሙሴን ይተባበሩ ዘንድ በደመናና በባህር ተጠመቁ>> 1 ቆሮ 10:2 ዘጸ 14:22 ኖህና ቤተሰቡ በእምነት መርከብ ሰርተው […]

ይእዜኒ ለሰላም ንትልዋ እስመ ተወልደ ክርስቶስ

ይእዜኒ ለሰላም ንትልዋ እስመ ተወልደ ክርስቶስ በመልአከ ምህረት ቆሞስ አባ ወልደጊዮርጊስ አየለ ቅዱስ ያሬድ “ይእዜኒ ንትልዋ ለሰላም፤ እንግዲህስ ሰላምን እንከተላት” በማለት ለሰው ልጆች ሁሉ ታላቅ ጥሪ አቅርቧል። ቅዱሱ ይኽን ታላቅ መንፈሳዊ ጥሪ ያቀረበው ለልደት በሚዘመረው ሰላም በተባለው የዚቁ ክፍል ነው። ለሰላም ጥሪ ያቀረበበትንም ምክንያት “እስመ ተወልደ ክርስቶስ ዮም በዛቲ ዕለት ፍሥሐ ንዜኑ ለዘየአምን ዜና ሠናየ […]

ህንጻ ቤተክርስቲያን መስራት የሚያሰጠው በረከትና ማድረግ ያለብን ጥንቃቄ

ህንጻ ቤተክርስቲያን መስራት የሚያሰጠው በረከትና ማድረግ ያለብን ጥንቃቄ ዲ/ን ኅሩይ ውቤ እግዚአብሔር አምላካችን ሰማይ ዙፋኑ፣ ምርድም የእግሩ መረገጫ ነውና በጊዜና በቦታ አይወሰንም፡፡ ይህ መወሰንና መመርመር የሌለበት አምላካችን ምንጊዜም ፈቃዱን ለሚያደርጉ ሰዎች ቅርብ ነው፡፡ እግዚአብሔር ለሚያምኑበት ቅርብ መሆኑን ከገለጠባቸው መንገዶች አንዱ ደግሞ ምዕመናን በስሙ ተሰብስበው በቤተ መቅደስ ሲጸልዩ ጸሎታቸውን እንደሚሰማ፣ ልመናቸውን እንደሚፈጽም የገባው ዘላለማዊ ቃልኪዳን ነው፡፡ […]

News

በኢትዮጵያ አርቶዶክስ ተዋህዶ የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ኅዳር 12 ቀን 2008 ዓ.ም. በተከበረው የመላእክት አለቃ የቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል ላይ የህንድ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ማርቶማ ጳውሎስ ሁለተኛ (Catholicos of the East and Malankara Metropolitan) ፣ ዶክተር ዩሃኖን ማር ዲዮስቆሮስ (Metropolitan) ፣ የህንድ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቀሳውስትና ምዕመናን፣ በመላው አውስትራልያ […]

News

በኢትዮጵያ አርቶዶክስ ተዋህዶ የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ኅዳር 12 ቀን 2008 ዓ.ም. በተከበረው የመላእክት አለቃ የቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል ላይ የህንድ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ማርቶማ ጳውሎስ ሁለተኛ (Catholicos of the East and Malankara Metropolitan) ፣ ዶክተር ዩሃኖን ማር ዲዮስቆሮስ (Metropolitan) ፣ የህንድ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቀሳውስትና ምዕመናን፣ በመላው አውስትራልያ […]